በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሱዳን የሰብዓዊ መብቶች ማሳሰቢያ እየደረሣት ነው


ሱዳን የሰብዓዊ መብቶች ማሳሰቢያ እየደረሣት ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00

የሱዳን መንግሥት በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ እያካሄደ ነው ያለውን ከመጠን ያለፈ የኃይል እርምጃ እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ከሚሽነር ሚሼል ባሸሌ ጠየቁ።

XS
SM
MD
LG