በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከደወሌ ድሬዳዋ ተዘግቶ የነበረው መሥመር ተከፈተ


ከደወሌ ድሬዳዋ ተዘግቶ የነበረው መሥመር ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

በአፋር ክልል ልዩ ኃይሎች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወምና ሦስቱ አወዛጋቢ ቀበሌዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ለመጠየቅ የኢሳ ሶማሌዎች በትላንትናው ዕለት ከድሬዳዋ ደወሌ የሚወስደውን መስመር ዘግተውት ነበር፡፡

XS
SM
MD
LG