No media source currently available
በአፋር ክልል ልዩ ኃይሎች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወምና ሦስቱ አወዛጋቢ ቀበሌዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ለመጠየቅ የኢሳ ሶማሌዎች በትላንትናው ዕለት ከድሬዳዋ ደወሌ የሚወስደውን መስመር ዘግተውት ነበር፡፡