በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ክልል ከተሞች ጥቃት ተጎጂዎች ሁኔታ


የሶማሌ ክልል ከተሞች ጥቃት ተጎጂዎች ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:53 0:00

በጂግጂጋ፣ በደገሃቡር፣ በጎዴ፣ በቀብሪደሃር፣ በዋርዴር እና በሌሎችም ትናንሽ የሶማሌ ክልል ከተሞች ከሐምሌ 28 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት በርካቶች የግድያ፣ ድብደባ፣ አስገድዶ መድፈር፣ ዘረፋና ውድመት ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል፡፡ እነኚህ ተጎጂዎች አሁን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ? ክልሉ እና ሌሎች ኢትዮጵያውን ምን እያደረጉላቸው ነው?

XS
SM
MD
LG