No media source currently available
በደቡብ ክልል ከፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ከ20 ሺህ በላይ የከምባታና ጠምባሮ አርሶአደሮች በማንነታችን ጥቃት ደርሶብናል በማለት እየተፈናቀሉ ናቸው፡፡