No media source currently available
በአፋር ክልል ከትላንት 4 ሠዓት ጀምሮ የነበረው የመንገድ መዝጋት አድማ ማምሻውን እንደተጠናቀቀና መንገዶች እንደተከፈቱ ተገለፀ፡፡