No media source currently available
በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ለውጡን በማይደግፉ የዞንና የወረዳ አመራሮች በአባሎቹ ጥቃት እያደረሱ መሆናቸውን መኢአድ ከሰሰ፡፡