No media source currently available
በደቡብ ክልል የሚገኙ ዞኖች በክልል የመደራጀት ፍላጎት በርክቷል ፤ ምክር ቤቶቻቸውም የክልልነት ጥያቄ እየተቀበሉ ለክልል ምክር ቤት እያሳወቁ መሆናቸው እየተገለፀ ነው፡፡