No media source currently available
በባለፈው መስከረም በቡራዩ ከተማና በአካባቢው እንደዚሁም በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ከመቶ በላይ ሰዎች ላይ ክስ መመስረቱን የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡