No media source currently available
የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር በሀዋሳ ከተማ በነበረው የክልሉ ወጣቶች የሰላምና ሀገር ግንባታ ኮንፈረንስ ላይ ልዩነቶችንና ብዘሃነትን ስለማናስተናግድ ሰላማችንን እያጣን ነው አሉ፡፡