በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ጉጂ ዞን ከሃያ በላይ ሰዎች ተገደሉ


በምዕራብ ጉጂ ዞን ከሃያ በላይ ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:10 0:00

በምዕራብ ጉጂ ዞን ከሃያ በላይ ሰዎች በኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ሰዎቹ የተገደሉት ባለፈው ዓርብ በዱግዳ ዳዋ ወረዳ እንዲሁም በገላና ወረዳ ሲሆን ከ18 ሰዎች በላይ መቁሰላቸውም ታውቋል።

XS
SM
MD
LG