No media source currently available
መቀሌ ከተማ ውስጥ “ምድረ ገነት” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ “ሕገወጥ” ተብለው ከስምንት ዓመታት በፊት መኖሪያ ቤቶቻቸው የፈረሱባቸው ነዋሪዎች ለአቤቱታዎቻቸው መልስ የሚሰጣቸው አካል ማጣታቸውን በመግለፅ እያማረሩ ናቸው።