No media source currently available
በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ በሚገኙት አማሮና ሱሮ ባርጉዳ ወረዳዎች ውስጥ በተፈጠረ ግጭት አራት ሰዎች መገደላቸውን የአማሮ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡