No media source currently available
በምሥራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ ትናንት ማንነታቸው ባልታወቀ አጥቂዎች ተተኩሶባቸው መገደላቸውና ሌላ ወጣት መቁሰሉ ተገለፀ፡፡