No media source currently available
የኢትዮጵያና የኤርትራ የዛላንበሳ ድንበር ዛሬ መዘጋቱን የትግራይ ክልል የጉሎ መኸዳ ወረዳ የፀጥታ ኃላፊ ገልፀዋል፡፡