No media source currently available
በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደውን የእርቅ ሥነ-ስርዓት ይመለከታል፡፡ በሥነ-ስርዓቱ የታደሙት የሁለቱም ክልል ተወላጆች ዳግመኛ ላለመጣላት ቃል ገብተዋል፡፡