No media source currently available
በቤንሻንጉል ጉምዝ ማኦኮሞ ወረዳ ውስጥ በአልሚዎች የእርሻ ቦታ በቀን ሥራ ላይ ተሰማርተው እንደነበር የሚናገሩ የትግራይ ተወላጆች ተለይተው በታጣቂዎች ጥቃት እንደረሰባቸው የተወሰኑት ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።