No media source currently available
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ መንግሥት የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራ የአመራር ቡድን ባለፈው ሳምንት እሁድ ዩናይትድ ስቴትስ መግባቱ የሚታወስ ነው።