በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቲቦር ናዥ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዞ ማጠቃለያ


የቲቦር ናዥ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዞ ማጠቃለያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ በምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ ባሉ ለውጦች እየተበረታታች መሆኗንና በጠቅላላው ከአፍሪካ ሃገሮች ጋርም የምትሠራበትን አሕጉር አቀፍ ፖሊሲ በቅርቡ ይፋ እንደምታደርግ በውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቷ የአፍሪካ ቢሮ ረዳት ሚኒስትሯ ቲቦር ናዥ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG