No media source currently available
በአንዳንድ ካቶሊካዊያን ቀሳውስት ዘንድ ይታያል ያሉት የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪነትና ግብረሥጋ ጠባይ በብርቱ እንደሚያሳስባቸው የሮማው ሊቀ-ጳጳስ አቡነ ፍራንሲዝ አስታውቀዋል።