No media source currently available
ጎንደር ዩንቨርስቲ በችግር ምክንያት የከፍተኛ ትምህርታቸውን መቀጠል ላልቻሉ ለ60 አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ነፃ የትምህርት ዕድል እየሰጠ መሆኑን የጎንደር ዩንቨርስቲ ፕሬዚዳንት ገለፀ። ከ60ዎቹ ውስጥ 40ዎቹ ሴቶች ናቸው፡፡