No media source currently available
በኬንያ የባቡር ትኬት ሽያጭ አጭበብረዋል የተባሉ ሦስት ቻይናዊያን በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ቻይናዊያኑ መንገድና ድልድይ ግንባታ ተቋራጭ የበላይ ኃላፊዎች መሆናቸው ታውቆዋል።