በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ ከቪኦኤ ጋር


ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ ከቪኦኤ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:56 0:00

የአቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በሕዝብ የታመነ እንዲሆንና ለሕግ የበላይነት መከበር እንዲሠራ እንዲሁም ነፃነቱ የተጠበቀ መሆኑን ለማረጋገጥ የአማካሪዎች ምክር ቤት ማቋቋምን ጨምሮ እየተሠሩ ናቸው ያሏቸውን ተግባራት ፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ልዩ ቃለ-ምልልስ አመልክተዋል።

XS
SM
MD
LG