No media source currently available
የኦብነግን ታጣቂዎች አሣፍረው ዛሬ ረፋድ ላይ ከአሥመራ የተነሱት ሁለት አይሮፕላኖች ጂግጂጋ ማረፋቸውን የግንባሩ ቃል አቀባይ አብዱልቃዲር ሃሰን ሂርሞጌ ለቪኦኤ ተናግረዋል።