No media source currently available
"ወሰንና የማንነት ጥያቄን በህገ መንግሥቱ አስመልሳለሁ" ይላል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ በቅርቡ አካሂዶት በነበረው ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ።