በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አደባ ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ


የኦነግ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አደባ ከቪኦኤ ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:54 0:00

በትጥቅ ትግል መቀጠል የሚፈልግ ካለ መንግሥት በሰላም አሳምኖ ለመመለስ ጥረት ማድረግ አለበት፤ ካለበለዚያ “መንግሥት የሕግ የበላይነትን ለማስከበር ግዴታ ስላለበት በወሰነበት መንገድ ሁኔታውን መቆጣጠር ይችላል” ብለዋል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ቃል አቀባይ አቶ ቶሌራ አደባ።

XS
SM
MD
LG