በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመስቀል አደባባዩን የቦምብ ጥቃት የመሩት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት የቀድሞ ኃላፊዎች መሆናቸው ተገለፀ


የመስቀል አደባባዩን የቦምብ ጥቃት የመሩት የብሄራዊ መረጃና ደህንነት የቀድሞ ኃላፊዎች መሆናቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:29 0:00

ባለፈው ሰኔ 16 መስቀል አደባባይ ላይ የተፈፀመውን የቦምብ ጥቃት “ያቀዱት፣የመሩትና በገንዘብ የደገፉት የኢትዮጵያ ብሄራዊ መረጃና ደህንነት የቀድሞ ኃላፊዎች ናቸው” ሲሉ የሃገሪቱ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG