No media source currently available
በምዕራብ ጎንደር ዞን በተለይ መተማ አካባቢ ሰሞኑን ሁከት ተፈጥሮ ነበር። በሁከቱ የሰው ህይወት ጠፍቷል ንብረትም ወድሟል።