በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢንቬስተሮችና የጋዜጠኞች አቤቱታ በአቦቦ ወረዳ ላይ


የኢንቬስተሮችና የጋዜጠኞች አቤቱታ በአቦቦ ወረዳ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:45:23 0:00

ወደ ጋምቤላ ክልል አቦቦ ወረዳ ሄደው የነበሩ ስምንት ጋዜጠኞች “በመንግሥት ባለሥልጣናት ተደበደብን፣ ተዋከብን፣ ታገትን፣ ያለአግባብ በቁጥጥር ሥር ዋልን” ሲሉ አቤቱታ አሰምተዋል። የወረዳው አስተዳደር አስተባብሏል።

XS
SM
MD
LG