በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ክልልን ከአማራ ክልል የሚያገናኘው አላማጣ ቆቦ መስመር ከተዘጋ 4 ቀናት ተቆጠረ


የትግራይ ክልልን ከአማራ ክልል የሚያገናኘው አላማጣ ቆቦ መስመር ከተዘጋ 4 ቀናት ተቆጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

የትግራይን ክልል ከአማራ ክልል የሚያገናኘው አላማጣ ቆቦ መስመር ለተሽከርካሪዎች ከተዘጋ 4 ቀናት አስቆጥሯል። መንገዱ የተዘጋው በአላማጣ ከተማ የታሰሩ ሰዎች እንዲፈቱላቸው በጠየቁ የቆቦ ከተማ ወጣቶች ነው ተብሏል።

XS
SM
MD
LG