በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ተወላጅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች


የትግራይ ተወላጅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:57 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የትግራይ ተወላጅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለደኅንነታችን እንሰጋለን ሲሉ ወደ ሌሎች የሃገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች በተለይ ወደ አማራ ክልል አንሄድም፣ እዚሁ ክልላችን ውስጥ እንመደብ ሲሉ በቅርቡ መቀሌ ከተማ ውስጥ ሰላማዊ ሰልፍ ማካሄዳቸው ተዘግቧል። በትምህርት ሚኒስቴር የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሐረጓ ማሞ ስለዚሁ ተጠይቀው፣ “በቂ ዝግጅት ስለተደረገ የሚያስፈራ ምክንያት የለም” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG