በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉዞ


የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉዞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:00 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉብኝታቸውን ዛሬ በፈርንሳይ ጉዞ ጀምረዋል። ከነገ በስቲያም ፍራንክፈርት ውስጥ ከ20 ሺሕ በላይ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ዜጎችን ያገኛሉ ተብሏል። ስለ ዝግጅቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም፣ በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር መርጋ በቃና እና በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ኃይለሚካኤል አበራን አነጋግረናቸዋል።

XS
SM
MD
LG