በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ጎጃም ዕጩ ሁለት ዶክተሮች ተደብድበው ተገደሉ


በምዕራብ ጎጃም ዕጩ ሁለት ዶክተሮች ተደብድበው ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:37 0:00

ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለዶክትሬት ማጠናቀቂያ ጥናታቸው ወደ ምዕራብ ጎጃም ዞን ጎንጅ ቆለላ ወረዳ ወደ አዲስ አለም ከተማ ተጉዘው የነበሩ ግለሰቦች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሁለቱ ሲገደሉ አንዱ መቁሰሉን የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG