No media source currently available
መንግሥታቸው ለአሜሪካ ድምፅ የሥራ እንቅስቃሴዎች ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኑንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ተናግረዋል።