No media source currently available
የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት፣ የአየር ንብረት ለውጥና የመሳሰሉት ዓለምቀፍ ፈተናዎችን በድል ለማለፍ ያለመታከት መታገል ያስፈልጋል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ ጥሪ አቀረቡ፡፡