No media source currently available
የራያ “የማንነት ጥያቄ አለን” ብለው በትግራይ ደቡባዊ ዞን ኣላማጣ ከተማ ትናንት ሰልፍ በወጡ ወጣቶችና በፖሊስ መካከል በተፈጠረ ግጭት ሦስት ሰዎች መገደላቸው ተገልጿል።