በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠበቃ ሄኖክና አቶ ሚካኤል ያለ ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ አምነስቲ ጠየቀ


ጠበቃ ሄኖክና አቶ ሚካኤል ያለ ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ አምነስቲ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

ከትላንት በስቲያ የታሰሩት ጠበቃ ሄኖክ አክሊሉና አቶ ሚካኤል መላከ ያለ ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ።

XS
SM
MD
LG