No media source currently available
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ያቀረቧቸውን አዳዲስ የካቢኔ አባላት ሹመት ዛሬ አፀደቀ።