No media source currently available
ከ2500 በላይ የትግራይ ህዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ /ደምህት/ ሰራዊት አባላት መንግሥት ያቀረበው የሰላም ጥሪ ተቀብለው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል።