No media source currently available
ማኅበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማ ለሚያውሉ ግለሰቦችና ቡድኖች በየዓመቱ ዕውቅና የሚሰጠው ሁለተኛው የጣና ሽልማት ሰሞኑን በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።