No media source currently available
በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የቀረቡትን ብሬት ካቫኖን ሹመት የሕግ ወመሰኛ ምክር ቤቱ ያፀደቀው ትናንት (ቅዳሜ፤ መስከረም 26/2011 ዓ.ም.) ምሽት ላይ የነበረ ሲሆን ወዲያው በግል በተከናወነ ሥነ-ሥርዓት ቃለ-መሃላ ፈፅመዋል፡፡