በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ የሚገመግም ሰነድ ቀረበ


የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ የሚገመግም ሰነድ ቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:29 0:00

በየአራት ዓመቱ ለሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት የአገራት የሰብዓዊ መብት መገማገሚያ መድረክ ላይ የኢትዮጵያን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ ለመገምገም የሚያስችል ሰነድ ቀረበ። ሰነዱን ካቀረቡት የዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዋቂ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ውስጥ፤ ሲቪከስ፣ሲፒጄ፣ዲፌንድ ዲፌንደርስ፣አርቲክል 19፣አክሰስናው፣ ፔን ኢንተርናሽናልና ኢመድህ ይገኙበታል።

XS
SM
MD
LG