No media source currently available
በ12ኛው የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ የተደረገው የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ምርጫ፣ ፍፅም ዴሞክራሲያዊ እንደነበር በድምፅና ያለ ድምፅ የተሳተፍ ጉባዔተኞች ገለፁ።