No media source currently available
ዓለምቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት የተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት በቡራዩ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ዕርዳታ የሚውል በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ ማሰባሰቡን ገለፀ።