በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደኢህዴን ጉባዔ


የደኢህዴን ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:13 0:00

ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንዱ የሆነው የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ አሥራ አምስት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላትን በመምረጥ፣ ደኢህዴን ለአለፉት አምስት ቀናት ባካሄደው ጉባዔ የቀድሞውን ጠ/ሚኒስቴር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ፣ ሃያ አራት ነባር አመራሮቹን፣ በክብር ማሰናበቱን ተገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG