No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ ዘር ተኮር ግጭቶች ሁሉንም ወገን የሚያሳስቡ ናቸው። በተለይ በቅርቡ ቡራዩ ውስጥ የተከሰተው ግጭት፣ ለሰው ሕይወትና ንብረት መጥፋት ምክንያት ከመሆኑ ባሻገር፣ ቀድሞ ተቻችሎና ተፈቃቅሮ የኖሩ ማህበረሰቦችን እያራራቀ ይመስላል።