No media source currently available
የአፍሪካ ቀንድ “የአፍሪካ ተስፋ እየሆነ ነው” ብለዋል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባ ሦስተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር፡፡