በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ ማዕቀቦች እንዲነሱ ኢትዮጵያ ጠየቀች


የኤርትራ ማዕቀቦች እንዲነሱ ኢትዮጵያ ጠየቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:42 0:00

የአፍሪካ ቀንድ “የአፍሪካ ተስፋ እየሆነ ነው” ብለዋል የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባ ሦስተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር፡፡

XS
SM
MD
LG