No media source currently available
በአዲስ አበባና በአካባቢዋ ሰሞኑን የተፈፀሙ ድርጊቶች በኦሮሞ ሕዝብ ህልውና ላይ የተቃጡ ጥቃቶች ናቸው ሲሉ አምስት የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ አወገዙ፡፡