በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቡራዩና አካባቢው የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 58 መሆኑን አምነስቲ አስታወቀ


በቡራዩና አካባቢው የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 58 መሆኑን አምነስቲ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:36 0:00

በቡራዩና አካባቢው የተገደሉ ሰዎች ቁጥር 58 መሆኑን ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን እስካሁን ከየሆስፒታሉ የተሰበሰበው መረጃ በእጃቸው እንዳልደረሰ ገልጾ ቁጥሩ አምነስቲ የጠቀሰው ሊሆን እንደሚችል ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG