No media source currently available
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ወሳኝ የሆነ የለውጥ ሂደት መጀመሯን በርካታ የበጎ ፈቃድ ሰዎችን እንደምትፈልግ ታዋቂ ምሁራንና የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ፓ/ር መስፍን ወ/ማርያም አሳስበዋል፡፡