በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦህዴድ ስያሜውን ቀይሮ አሥራ አራት ነባር አመራሮችን አሰናብቷል


ኦህዴድ ስያሜውን ቀይሮ አሥራ አራት ነባር አመራሮችን አሰናብቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00

ኦህዴድ በዛሬው ዘጠነኛው ጉባዔው ውሎ አቶ አባዱላ ገመዳን ጨምሮ አሥራ አራት ነባር የድርጅቱን አመራሮች አሰናበተ፣ ድርጅቱ ስያሜውንም ኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በሚል እንዲጣራ ወስኗል።

XS
SM
MD
LG