No media source currently available
ኦህዴድ በዛሬው ዘጠነኛው ጉባዔው ውሎ አቶ አባዱላ ገመዳን ጨምሮ አሥራ አራት ነባር የድርጅቱን አመራሮች አሰናበተ፣ ድርጅቱ ስያሜውንም ኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በሚል እንዲጣራ ወስኗል።